No media source currently available
የኢትዮጵያ፣ የግብፅ እና የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮች የካርቱም ሕዳሴ ግድብ ጉዳይ ስብሰባ በስምምነት ተጠናቀቀ። በሱዳን ካርቱም ከተማ የተሰበሰቡት የኢትዮጵያ፣ የግብፅ እና የሱዳን የውጭ ጉዳይ እንደዚሁም የውሃ ሃብት ሚኒስተሮች በግድብ ሕዳሴ ላይ ተነጋገሩ። በስብስሰባው ላይ ጥናት የሚያካሄዱ ኩባንያዎችንም መርጠዋል።