በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ወቅታቂ ሁኔታ


የኦሮሚያ ወቅታቂ ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:12 0:00

እንዳለፈው ጊዜ ግድያውና ግብግቡ ባይኖርም ዛሬም ግን ኦሮሚያ አካባቢ አፈሳና ወከባው ቀጥሏል ይላሉ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኰንግሬስ ዋና ጸሓፊ አቶ በቀለ ነጋ። ሆሮ ጉዱሩ ውስጥ በተለይም አሊቦና ቂረሙ አካባቢ የሕዝቡና የተማሪዎቹ ጥያቄ ቀጥሎ ሰላማዊ ትግሉ እየተካሄደው መሆኑንም ገልጸዋል። አቶ በቀለ አክለውም፣ የኦፌኰ ጥያቄ የመገንጠል ሳይሆን የዴሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብት መከበርና የእኩልነት ጥያቄ እንደሆነም ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG