No media source currently available
“እነሆ ጊኒ ከኢቦላ ነጻ ሆነች” ሲሉ ዓለም ኣቀፍ የጤና ባለስልጣናት ኣወጁ። በዚያች የምዕራብ ኣፍሪካ ሃገር ኢቦላ ከሁለት ሺህ ኣምስት መቶ የሚበልጡ ሰዎች መግደሉ ይታወሳል።