በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምስቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ይግባኝ ተጠየቀባቸው


አምስቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ይግባኝ ተጠየቀባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ታስረው ፣ጉዳያቸው ለአንድ ዓመት ከአምስት ወር በላይ ሲታይ ቆይቶ ከአንዱ በስተቀር መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነጻ እንዲሰናበቱ ተብሎ ከሁለት ወራት በፊት ተወስኖላቸው የነበሩት አምስቱ የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ይግባኝ ተጠየቀባቸው፡፡

XS
SM
MD
LG