በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባ ታሠሩ


አቶ በቀለ ገርባ ታሠሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላንና ከኦሮሚያ ከተሞች ዐዋጅ ጋር ተያይዞ ኦሮሚያ ውስጥ በተነሣው ተቃውሞና ግጭት የብዙ ሰው ሕይወት መጥፋቱና ከ3500 ሰው በላይ መታሠሩን ኦ.ፌ.ኮ አስታወቀ፡፡ከአምስት ወራት በፊት የተፈቱት የቀድሞ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ገርባም መታሠራቸው ታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG