No media source currently available
የፈረንሣይ አየር መንገድ አውሮፕላን፥ በሌሊት በረራ ወቅት በውስጡ ተጠርጣሪ ቦምብ በመገኘቱ፥ ሞምባሳ ኬንያ ላይ ሲደርስ መንገደኞቹ በሙሉ ወደሌላ አውሮፕላን እንዲዛወሩ ተደርገ።