በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የይግባኝ ሰሚ ችሎት ዳኛ የእነ አቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ ከችሎት እንዲነሡላቸው ጠይቁ


የይግባኝ ሰሚ ችሎት ዳኛ የእነ አቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ ከችሎት እንዲነሡላቸው ጠይቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00

በበታች ፍርድ ቤት በነፃ ተሰናብተው የነበሩት እነ አቶ ሃብታሙ አያሌው የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሰብሳቢ ዳኛ ከችሎት እንዲነሡላቸው ጠይቀዋል። አቶ ሃብታሙ በጠና የታመሙ መሆናቸውንና ሃኪሞች ያዘዙላቸውን ሕክምና እንዳያገኙ በማረሚያ ቤቱ መከልከላቸውን አሳውቀዋል።

XS
SM
MD
LG