በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"መንግሥት ርምጃው ትክክል ነው ብሎ የሚቀጥል ከኾነ፤ ለሚመጣው ችግር ኃላፊነት መውሰድ ይኖርበታል" አቶ በቀለ ነጋ


"መንግሥት ርምጃው ትክክል ነው ብሎ የሚቀጥል ከኾነ፤ ለሚመጣው ችግር ኃላፊነት መውሰድ ይኖርበታል" አቶ በቀለ ነጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:31 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአዲስ አበባ እና የፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ተግባራዊ ይደረጋል መባሉን ተከትሎ ከአንድ ዓመት ከስድስት ወር በኋላ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ያገረሸው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ መዋሉን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዋና ጸሐፊ አቶ በቀለ ነጋ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ፡፡የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ለሰጡት አስተያየትም ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG