በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋዜጠኞችን በማሰር ቻይና በዓለም አንደኛ ሃገር መሆኗን ሲፒጄ አስታወቀ


ጋዜጠኞችን በማሰር ቻይና በዓለም አንደኛ ሃገር መሆኗን ሲፒጄ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:15 0:00

ጋዜጠኞችን በማሰር ቻይና በዓለም አንደኛ ሃገር መሆኗን ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ቡድን - ሲፒጄ አስታወቀ። ቡድኑ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በዓለም ዙሪያ የጋዜጠኞች እሥራት በመጠኑ መቀነሱንም አክሎ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG