No media source currently available
የናይጄሪያ እስላማዊ ንቅናቄ የተባለው ቡድን የመንግስቱ ወታደሮች በካዱና ክፍለ ግዛት ዛሪያ ከተማ ሶስት መቶ የሚሆኑ ኣባላት ገድሎብናል ሲል ተናግሯዋል።