በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን መቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከባድ የምግብ እጥረት እየጠበቃቸው ነው


በደቡብ ሱዳን መቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከባድ የምግብ እጥረት እየጠበቃቸው ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:45 0:00

ለሁለት ዓመታት ያህል ግጭት ሲካሄድበት በቆየው ደቡብ ሱዳን በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከባድ የምግብ እጥረት እየጠበቃቸው እንደሆነና ረሀብም ሊከሰት እንደሚችል በመግለጽ አለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስጠንቅቋል።

XS
SM
MD
LG