No media source currently available
ኢትዮጵያና ኬንያ በሁለቱ ሀገራት ድምበር ከተማ በሆነችዉ ሞያሌ ዉስጥ በኢኮኖሚና ጸጥታ ጉዳይ ላይ የሚያተኩር ስምምነት ተፈራረሙ። በዚህ የስምምነት ፊርማ ስነ-ሥርዓት ላይም የሁለቱ ሀገራት መሪዎችና ምንስትሮች ተገኝተዋል።