No media source currently available
ዩናይትድ ስቴትስ ሽብር ፈጠራን ለመዋጋት የምታደርገውን ጥረት በድጋሚ ያረጋገጡት ፕሬዚዳንቷ ባራክ ኦባማ አሜሪካዊያን ለፍርሃት እንዳይንበረከኩ ጥሪ አሰምተዋል፡፡