No media source currently available
ግብጽ ዋና ከተማ ካይሮ ውስጥ በሚገኝ የምሽት ክበብ ዛሬ ዓርብ ሌሊት በደረሰ ሞሎቶቭ ኮክቴል (Molotov cocktail)በሚባለው ቤት ውስጥ የሚሰራ ፈንጂ ጥቃት ቢያንስ አስራ ስድስት ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።