ካሊፎርኒያ ሳን በርናርዲኖ ተኩስ ከፍተው አስራ አራት ሰው የገደሉት አጥቂዎች ማንነት ታወቀ
ትናንት ረቡዕ ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ክፍለ ሀገር San Brnardino ከተማ በኣንድ የማህበራዊ እገልግሎት ማዕከል ተኩስ ከፍተው ኣስራ ኣራት ሰዎች በመግደል የተጠረጠሩትን ሁለት ሰዎች ማንነት የከተማዋ ባለስልጣናት ኣረጋግጠዋል። በጥቃቱ ሌሎች ኣስራ ሰባት ሰዎች ቆስለዋል። የቪኦኤው Richard Green በዚህ የኣውሮፓውያን ዓመት በዩናይትድ ስቴትስ እንዲህ ያለው የጅምላ ጥቃት ሲደርስ 355ኛ ጊዜ መሆኑን ገልጾ ያጠናቀረውን ቆንጂት ታዬ ታቀርባለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው