ካሊፎርኒያ ሳን በርናርዲኖ ተኩስ ከፍተው አስራ አራት ሰው የገደሉት አጥቂዎች ማንነት ታወቀ
ትናንት ረቡዕ ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ክፍለ ሀገር San Brnardino ከተማ በኣንድ የማህበራዊ እገልግሎት ማዕከል ተኩስ ከፍተው ኣስራ ኣራት ሰዎች በመግደል የተጠረጠሩትን ሁለት ሰዎች ማንነት የከተማዋ ባለስልጣናት ኣረጋግጠዋል። በጥቃቱ ሌሎች ኣስራ ሰባት ሰዎች ቆስለዋል። የቪኦኤው Richard Green በዚህ የኣውሮፓውያን ዓመት በዩናይትድ ስቴትስ እንዲህ ያለው የጅምላ ጥቃት ሲደርስ 355ኛ ጊዜ መሆኑን ገልጾ ያጠናቀረውን ቆንጂት ታዬ ታቀርባለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
ዘሪሁን አስፋው የስነ ጽሁፍ ሊቅ
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም
-
ማርች 02, 2023
የደህንነት ባለሞያዎች በአፍሪካ ስለተስፋፋው የጽንፈኝነት ጥቃት መከሩ
-
ማርች 02, 2023
"የተባበር በርታ መኖሪያ መንደር" ክፍለ ከተማውን በአጥፊነት ከሠሠ