ካሊፎርኒያ ሳን በርናርዲኖ ተኩስ ከፍተው አስራ አራት ሰው የገደሉት አጥቂዎች ማንነት ታወቀ
ትናንት ረቡዕ ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ክፍለ ሀገር San Brnardino ከተማ በኣንድ የማህበራዊ እገልግሎት ማዕከል ተኩስ ከፍተው ኣስራ ኣራት ሰዎች በመግደል የተጠረጠሩትን ሁለት ሰዎች ማንነት የከተማዋ ባለስልጣናት ኣረጋግጠዋል። በጥቃቱ ሌሎች ኣስራ ሰባት ሰዎች ቆስለዋል። የቪኦኤው Richard Green በዚህ የኣውሮፓውያን ዓመት በዩናይትድ ስቴትስ እንዲህ ያለው የጅምላ ጥቃት ሲደርስ 355ኛ ጊዜ መሆኑን ገልጾ ያጠናቀረውን ቆንጂት ታዬ ታቀርባለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 10, 2021
ከጉልበት ሰራተኞች ጀምሮ ስራ ፈላጊዎችን አገናኙ መተግበሪያ
-
ኤፕሪል 10, 2021
ኬንያ ስላሉ ስደተኞች ጉዳይ የመንግሥታቱ ድርጅት መልዕክት
-
ኤፕሪል 10, 2021
ኬንያ ቀላል የጦር መሳሪያዎች ማምረት ጀመረች
-
ኤፕሪል 09, 2021
የአፋርና የሶማሌ ክልሎች መሪዎች ለሰላም መፍትሄ ተስማሙ
-
ኤፕሪል 09, 2021
የመራጮች ምዝገባ መጓተትና የምርጫ ቦርድ ምላሽ
-
ኤፕሪል 08, 2021
የሀይማኖት አባቶች የፀረ-ኮቪድ 19 ክትባት ወሰዱ