ኤርትራ ከሕዝቧ እየተራቆተች ነው
- ሰሎሞን ክፍሌ
በዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል (Amnesty International) መግለጫ መሠረት፥ ኤርትራውያን ምንም እንኳ እሥርና ሰቆቃ የሚፈጸምባቸው ለመሆኑ ማረጋገጫ ቢኖርም፥ አንዳንድ የአውሮፓ ሀገሮች የጥገኝነት ማመልከቻቸውን ውድቅ በማድረግ እያስገደዱ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው ይመልሳሉ። ሄንሪ ሪጅወል (Henry Ridgwell) ከለንደን ያደረሰን ዘገባ አለ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ