ኤርትራ ከሕዝቧ እየተራቆተች ነው
- ሰሎሞን ክፍሌ
በዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል (Amnesty International) መግለጫ መሠረት፥ ኤርትራውያን ምንም እንኳ እሥርና ሰቆቃ የሚፈጸምባቸው ለመሆኑ ማረጋገጫ ቢኖርም፥ አንዳንድ የአውሮፓ ሀገሮች የጥገኝነት ማመልከቻቸውን ውድቅ በማድረግ እያስገደዱ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው ይመልሳሉ። ሄንሪ ሪጅወል (Henry Ridgwell) ከለንደን ያደረሰን ዘገባ አለ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 01, 2023
በምዕራብ ትግራይ “ዘር ማጽዳት ተፈጽሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች አስታወቀ
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ