በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አይስስ ጽንፈኞችን ለመሳብ እየሞከረ ነው ይላሉ የአፍሪካ ወታደራዊ ዕዝ አዛዥ


አይስስ ጽንፈኞችን ለመሳብ እየሞከረ ነው ይላሉ የአፍሪካ ወታደራዊ ዕዝ አዛዥ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

ዋና መሰረቱ ሶሪያ የሆነው ራሱን እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚጠራው ቡድን ዋና እንቅስቃሴውን ወደኣፍሪካ ኣህጉር በማስፋት ከናይጄሪያ ኣንስቶ ሶማሊያ ድረስ እስልምና ኣክራሪዎችን ለመሳብ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ ኣንድ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ወታደራዊ ዕዝ አዛዥ ለቪኦኤ ገለጡ ።

XS
SM
MD
LG