በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የመንግሥት ታጣቂዎች በወሰዱት እርምጃ ሁለት ተማሪዎች ሞተዋል


በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የመንግሥት ታጣቂዎች በወሰዱት እርምጃ ሁለት ተማሪዎች ሞተዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

በትናንቱ ዕለት በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አካሂደው ከፖሊስ ጋር በተፈጠረ ግጭት ሕይወታቸው ያለፈና የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች እንደነበሩ ተገለጸ። በተለይም ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ (Haramaya University) በደረሰ ግጭት የመንግሥት ታጣቂዎች በወሰዱት እርምጃ ሁለት ተማሮች መሞታቸው ታውቋል።

XS
SM
MD
LG