በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአስቸኩዋይ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ይጨምራል ተባለ


በኢትዮጵያ የአስቸኩዋይ እርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ይጨምራል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:58 0:00

የተ.መ.ድ. ያወጣው የእርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር 8.2 ሚልዮን መሆኑ ይታወቃል። በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ፓትሪሻ ሃስላክ፣ ቁጥሩ እንደሚጨምር በፍጥነት ይፋ መደረግ እንዳለበት ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ በሰጡት ቃለ ምልልስ ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG