No media source currently available
በብራስልስ ቀናት ያስቆጠረው ከፍተኛ ጥበቃና ቁጥጥር በቀጠለበት የቤልጅየም አቃብያነ ሕግ በያዙት የጸረ-ሽብር ዘመቻ በዛሬው እለት አምስት ተጨማሪ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አዋሉ።