No media source currently available
ዓለም ትኩረቱን ሁሉ ባለፈው ሣምንት ወደተጠቃችውፓሪስ ያዙር እንጂ ሽብር ፈጠራ በብዙ የአፍሪካ ከተሞችውስጥ የበረታ ሥጋት እንደሆነ መቀጠሉ እየተነገረ ነው።