በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሕግ ጠበቃና የስደተኞች ጉዳይ አማካሪ አቶ ሼክስፒር ፈይሣ


የሕግ ጠበቃና የስደተኞች ጉዳይ አማካሪ አቶ ሼክስፒር ፈይሣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:22 0:00

ባለፈው ሳምንት ዓርብ አሸባሪዎች በፓሪስ ጥቃት ካደረሱ በኋላ፥ የሦሪያ ስደተኞችን በመቀበል ጥያቄ ላይ በዩናይትድ ስቴትስ ከባድ የፖለቲካ ክርክር ተቀስቅሷል። ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ለአሥር ሺህ የሦሪያ ጥገኝነት አመልካቾች ፍቃድ ለመስጠት ያላቸው እቅድ ከበርካታ የሪፐብሊካን ፓርቲው ሕግ አርቃቂዎች ተቃውሞ ገጥሞታል። ዲሞክራቲክ ፓርቲው ግን አሜሪካ ምን ጊዜም ቢሆን በሯ ለሰተኞች ክፍት መሆን አለበት ሲል ይከራከራል።

XS
SM
MD
LG