በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ የጤና ችግር ያባብሳል ተባለ


የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ የጤና ችግር ያባብሳል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:19 0:00

የአየር ንብረት ለውጥ በኢትዮጵያ ያለውን የጤና ችግር ሊያባብስ እንደሚችል የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ። በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰት ከፍተኛ ሙቀት፥ ድርቅ፥ በእጅጉ የተዛባ ዝናብና የሚከተለው ጎርፍ፥ አገሪቱን ለተለያዩ የጤና ቀውሶች ሊዳርጋት እንደሚችል ጠቆመ። መለስካቸው አምሃ ተከታዩን ዘገባ ልኳል። የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG