No media source currently available
የርዋንዳ ህገመንግሥት ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ለሦስተኛ የሥልጣን ዘመን መወዳደር እንዲችሉ እንዲፈቅድ ሆኖ እንዲለወጥ የሃገሪቱ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት በሙሉ ድምፅ ወሰነ፡፡