No media source currently available
የርዋንዳ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕረዚዳንት ፖል ካጋሜ እአአ እስከ 2034 ዓ.ም. በስልጣን እንዲቆዩ የሚያስችል የህገ-መንግስት ማሻሻያ ሃሳብን አጽድቀዋል።