በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፓሪስ የሽብር ጥቃት በስደተኞች ጉዳይ ላይ አሁንም ያከራክራል


የፓሪስ የሽብር ጥቃት በስደተኞች ጉዳይ ላይ አሁንም ያከራክራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

ባለፈው አርብ በፓሪስ የደረሰውን የሽብር ጥቃት ከፈጸሙት አጥፍቶ ጠፊዎች አንዱ የሶሪያ ፓስፖርት የያዘ እናም ባለፈው ወር ግሪክን በጀልባ አቋርጠው ወደ ፈረንሳይና ሌሎች አገሮች ከዘለቁት ስደተኞች ጋር መጓዙ ታውቋል።

XS
SM
MD
LG