No media source currently available
የቱርኳ ከተማ አንታሊያ ላይ የተካሄደው የቡድን ሃያ ጉባዔ ቀደም ሲል ታቅዶ የነበረው በንግድ፣ በኢነርጂና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ለመነጋገር የነበረ ቢሆንም የፓሪሱ የሽብር ጥቃት ግን የጉባዔውን ሙሉ ትኩረት ቀይሮታል፡፡