በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡሩንዲ መንግስት ብሄራዊ ውይይት ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ


የቡሩንዲ መንግስት ብሄራዊ ውይይት ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

የቡሩንዲ መንግስት በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ከመላ የሀገሪቱ ህዝብ ጋር ለመነጋገር ዝግጁ እንደሆነ አስታውቋል። መንግስት ይህን ያለው በምስራቅ አፍሪቃ ማህበረሰብ አስተባባሪነትና በኡጋንዳው ፕረዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ሸምጋይነት ከሚመለከተው የሀገሪቱ ህዝብ ጋር አካታች የሆነ ውይይት እንዲካሄድ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትና የአፍሪቃ ህብረት ባለፈው ሳምናት ጥሪ ካደረጉ በኋላ ነው።

XS
SM
MD
LG