No media source currently available
በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ እና በሃብሩ ወረዳዎች 54 የገጠር ጣብያዎች ባለፈው ክረምት ያገኙት ዝናብ አነስተኛ በመሆኑ፣ ይህ ነው የሚባል ምርት እንዳላገኙ ገበሬዎች ገለጹ።