በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁመራ ነዋሪ ስለድርቁ እና ረሃቡ ይናገራሉ


ሁመራ ነዋሪ ስለድርቁ እና ረሃቡ ይናገራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሁመራ አካባቢ ስላለው ድርቅ ደግሞ አዲሱ አበበ በግብርና ሞያ የሚተዳደሩትን አቶ ገሞራ ገሠሠውን አነጋግሯል።በሁመራ ዞን አደባይ፣ ራውያን፣ ሴንትራል፣ በረከት በሚባሉት ስፍራዎች ድርቁ የከፋ እንደኾነ አቶ ገሞራ ይናገራሉ። ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG