No media source currently available
ሁመራ አካባቢ ስላለው ድርቅ ደግሞ አዲሱ አበበ በግብርና ሞያ የሚተዳደሩትን አቶ ገሞራ ገሠሠውን አነጋግሯል።በሁመራ ዞን አደባይ፣ ራውያን፣ ሴንትራል፣ በረከት በሚባሉት ስፍራዎች ድርቁ የከፋ እንደኾነ አቶ ገሞራ ይናገራሉ። ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ፡፡