No media source currently available
የቡሩንዲ ተፋላሚ ወገኖች ባስቸኳይ ውጊያ አቁመው ችግሮቻቸውን በድርድር ጠረጴዛ ዙሪያ እንዲፈቱ፥ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አስገነዘበ።