No media source currently available
የአውሮፓ ሕብረትና የአፍሪቃ ሀገሮች መሪዎች ከአፍሪቃ ወደ አውሮፓ የሚጎርፉትን ስደተኞች ቁጥር ለመገደብ መፍትሄ ፍለጋ በማልታ ያደረጉትን ስብሰባ አጠናቀዋል። የአውሮፓ ሕብረት ድህነትን ለማቃለልና የስደተኞችን ፍሰት ለመገደብ የ $2 ቢልዮን ዶላር ገንዘብ መድቧል።