በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤል ኒኞ የምስራቅ አፍሪቃ ሃገሮች ላይ ስጋት ጋርጧል


ኤል ኒኞ የምስራቅ አፍሪቃ ሃገሮች ላይ ስጋት ጋርጧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

ኤል ኒኞ የተባለዉ የዓየር ንብረት ክስተት በመጠናከሩ በምስራቅና ደቡባዊ አፍሪቃ አስራ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ህጻናት የረሃብ፣ የበሽታና የዉሃ እጥረት ቀዉስ እንደሚያሰጋቸዉ የተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጂያ ድርጅት (UNICEF)ገለጸ። ኬንያና ኡጋንዳ ከባድ ጎርፍ ለመከላከል እየተዘጋጁ ሲሆን ደቡብ አፍሪቃና ማላዊ ደግሞ በድርቅ እየተሰቃዩ ነዉ ብልዋል።

XS
SM
MD
LG