No media source currently available
የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት ሃላፊ የብሩንዲ ጉዳይ አሳሳቢ በመሆኑ ሊፈጠር የሚችለውን አደጋ ለመከላከል የዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ፈጥኖ ጣልቃ መግባት አለበት ብለዋል።