No media source currently available
ከጁባ ተነስታ ወደ 800 ሜትር የሚሆን ከበረረች በኋላ የደቡብ ሱዳን አውሮፕላን በመከስከሷ 32 የሚሆኑ ሰዎች ሞተዋል። አውሮፕላኗ ሩስያ የተሰራች አንተኖቭ አውሮፕላን መሆንዋም ታውቋል።