በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ ኤድስ በሽታ አሁንም ዋናው የሞት ምክንያት መሆኑ ተገለጸ


ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ ኤድስ በሽታ አሁንም ዋናው የሞት ምክንያት መሆኑ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ደቡብ አፍሪቃ ከመጀምርያውም ቢሆን ኤችአይቪ/ኤድስ(HIV/AIDS) ተስፋፍቶባት የነበረች ሃገር ስትሆን በሽታው አሁንም ቢሆን ለሞት ስለ መዳረጉ ጉዳይ ብዙም አይነገርም። በመሰረቱ በኤድስ(AIDS) ከሚሞቱት ሰዎች 93 ከመቶ የሚሆኑት በስህተት በሌላ በሽታ እንደሞቱ ተደርጎ እንደሚነገር የእንግሊዜኛው ክፍል ባልደረባችን ጆ ዲካፑአ ጠቁሟል። አዳነች ፈሰሀየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG