No media source currently available
ባለፉት አራት ዓመታት ባከናወናቸው ተግባራት ውጤቶች መገኘታቸውን፤ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ሰሞኑን ይፋ ባደረገው ባለ አንድ መቶ ዐስር ገጽ ሪፖርት አስታውቋል፡፡