No media source currently available
ዋሽንግተን (Wahingtio) ልዩ ወታደራዊ ሃይል ወደ ሶሪያ ለመላክ መወሰንዋ ከተነገረ ካለፈዉ አርብ ወዲህ እያነጋገረ ነዉ፥ ከተለያዩ የጾርነት ቀጠናዎች የአሜሪካን ወታደሮች በማስወጣት ለሚታወቀዉ የኦባማ አስተዳደር አንጻራዊ እርምጃ ነዉ ተብሏል።