No media source currently available
በደቡብ ሱዳን የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችና የጦር ወንጀሎችን የሚዘረዝረው ሪፖርት መውጣቱን የተቃዋሚው ቡድን እንደሚቀበለው አስታወቀ። መንግሥት እስካሁን ምላሽ አልሰጠም።