ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነጻነት የሌለባት አገር ተብላለች
ፍሪደም ሃውስ (Freedom House) መቀመጫውን እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገና በመናገር ነጻነት ላይ የሚሠራ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው፡፡ይህ ተቋም መንግሥታት ለሕዝቦቻቸው የሚሠጡትን የኢንተርኔት ነጻነት አጥንቶ እያንዳንዱ ሀገር ያለበትን ደረጃ ‹‹Freedom on the net 2015 ›› በሚል ርዕስ ስር ሪፖርት አውጥቷል፡፡ በዚህ ሪፖርት ሰንጠረዥ‹‹ኢትዮጵያ ከቻይና፣ከሦሪያ እና ከኢራቅ ቀጥሎ ምንም ዓይነት የኢንተርኔት ነጻነት የሌለባት አገር ተብላለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 23, 2022
"ሕግን ማስከበር መብቶችን በመጣስ መሆን የለበትም” - ኢሰመኮ
-
ሜይ 21, 2022
በአማሮ ልዩ ወረዳ ሁለት አዳጊዎች በታጣቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 20, 2022
የኢትዮጵያ የነዋይ ዋስትና ሰነዶች ልውውጥ ገበያ ለማቋቋም ሥምምነት ተፈረመ