ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነጻነት የሌለባት አገር ተብላለች
ፍሪደም ሃውስ (Freedom House) መቀመጫውን እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገና በመናገር ነጻነት ላይ የሚሠራ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው፡፡ይህ ተቋም መንግሥታት ለሕዝቦቻቸው የሚሠጡትን የኢንተርኔት ነጻነት አጥንቶ እያንዳንዱ ሀገር ያለበትን ደረጃ ‹‹Freedom on the net 2015 ›› በሚል ርዕስ ስር ሪፖርት አውጥቷል፡፡ በዚህ ሪፖርት ሰንጠረዥ‹‹ኢትዮጵያ ከቻይና፣ከሦሪያ እና ከኢራቅ ቀጥሎ ምንም ዓይነት የኢንተርኔት ነጻነት የሌለባት አገር ተብላለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥናት ውጤት የኢዜማ ምላሽ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ብሊንክን የአሜሪካ ውጭ ጉዳዮ ሚኒስትር ሆኑ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የስልክ አገልግሎት ጀመረ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል በተካሄደው ውጊያ እንዲሳተፉ ተደርገዋል ስለተባሉ የሶማሊያ ወታደሮች
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
የእነ አቶ ጀዋር መሐመድ የፍርድ ቤት ውሎ
-
ጃንዩወሪ 27, 2021
የኤርትራ ወታደሮች ከትግራይ ክልል እንዲወጡ የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አሳሰበ