በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዲሞክራሲያዊት ኮንጎ መንግስት ምርጫዎችን የሚያመቻች “ተጨባጭ ርምጃ" እንዲወስድ ዩናይትድ ስቴትስ አሳሰበች


የዲሞክራሲያዊት ኮንጎ መንግስት ምርጫዎችን የሚያመቻች “ተጨባጭ ርምጃ" እንዲወስድ ዩናይትድ ስቴትስ አሳሰበች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

የዲሞክራሲያዊት ኮንጎ ሪፑብሊክ መንግስት በሀገሪቱ ወደፊት ለሚካሄዱ ምርጫዎች ለመዘጋጀት ተጨባጭ ርምጃዎች እንዲወስድ በሀገሪቱ ጉብኝት ላይ ያሉ ኣንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማት ኣሳሰቡ። በተጨማሪም የሀገሪቱን ግጭቶች ለመፍታት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተልእኮ በሚያደርገው ጥረት መንግስት ሙሉ በሙሉ እንዲተባበር ተማጽነዋል።

XS
SM
MD
LG