No media source currently available
ወደ ደቡብ አፍሪቃ ለመዝለቅ ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ ማላዊ የገቡ ናቸው የተባሉ ኢትዮጵያውያን፣ በተለያዩ የማላዊ እስር ቤቶች ይገኛሉ። ይሁንና የቅጣት ጊዜያቸውን ጨርሰው ነገር ግን ከእስር ያልተፈቱ ኢትዮጵያውያን ቁጥር በርካታ ነው።