በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሂለሪ ክሊንተን በቤንጋዚው ግድያ ላይ የምስክርነት ቃላቸውን ሰጡ /ርዝመት -3ደ42ሰ/


ሂለሪ ክሊንተን በቤንጋዚው ግድያ ላይ የምስክርነት ቃላቸውን ሰጡ /ርዝመት -3ደ42ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:42 0:00

የቀድሞዋ የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂለሪ ክሊንተን በመወሰኛው ምክር ቤት ምርመራ ኰሚቴ ፊት ቀርበው፣ በቤንጋዚ-ሊብያ ከየዩናይትድ የዩናትድ ስቴትሱ አምባሳደር ግድያ ጋር በተያያዘ የምስክርነት ቃላቸውን እየሰጡ ናቸው። አምባሳደር ክሪስቶፌር እስቲቨንስ እና ሌሎቹ ሦስት አሜሪካውያን ዲፕሎማቶች የተገደሉት፣ ሚስስ ኪሊንተን የዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚንስት በነበሩበት ጊዜ መሆኑም ይታወቃል።

XS
SM
MD
LG