በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ የስፖርት ዜና /ርዝመት - 7ደ00ሰ/


ሳምንታዊ የስፖርት ዜና /ርዝመት - 7ደ00ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:59 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አሥር የኤርትራ ብሄራዊ እግር ኳስ ተጫዋቾች የቦትስዋናን ጥገኝነት ጠይቀው በቀሩ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ፥ ሌሎች ሰባት የቢሲክሌት እስፖርተኞች ወደ ኢትዮጵያ ከድተው ገብተዋል። አደገኛውን የሁለቱን ሀገሮች ድንበር አቋርጠው አትዮጵያ የገቡት ሰባቱ የኤርትራ ቢሲክሌተኞች ከሀገሪቱ የስፖርት ባለሥልጣናት ጋር አለመግባባት እንደነበራቸው ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG