በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተመስገን ደሣለኝ ጤና /ርዝመት - 13ደ 03ሰ/


የተመስገን ደሣለኝ ጤና /ርዝመት - 13ደ 03ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፍትሕና ልዕልና ጋዜጦች፣ እንዲሁም የፋክትና የአዲስ ታይምስ መፅሔቶች ባለቤትና አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ከታሠረ ፤ ጥቅምት 3 ቀን 2008 ዓ.ም አንድ ዓመቱን ደፍኗል፡፡ የተመስገን ጤና አሳሳቢ መሆኑን ቤተሰቡቹ ገልጸዋል፡፡ ማረሚያ ቤቱ ግን ተመስገን ሕክምና እያገኘ መሆኑን ጤናማም እንደሆነ ይናገራል፡፡

XS
SM
MD
LG