በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንጎላ በሰብአዊ መብት አያያዝዋ ላይ ጫና በርትቶባታል /ርዝመት - 2ደ08ሰ/


አንጎላ በሰብአዊ መብት አያያዝዋ ላይ ጫና በርትቶባታል /ርዝመት - 2ደ08ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:08 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አንጎላ በሰብአዊ መብት አያያዝዋ ላይ ጫና እየበረታባት ነው። የአውሮፓ ምክር ቤት በቅርቡ አንጎላ ውስጥ በፖለቲካ ምክንያት የታሰሩ የተባሉ ተቃዋሚቆች በፍጥነት እንዲፈቱ ጠይቋል። በደቡባዊ አፍሪቃ የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ አኒታ ፖል የላከችውን ዘገባ አዳነ ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG