No media source currently available
አፍሪቃ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪቃ ከተጻፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል። የቡርኪና ፋሶ ጊዚያዊ ፕረዚዳንት ወደ ስልጣናቸው ተመለሱ፣ የአፍሪቃ የኢኮኖሚ እድገት አካታች እንዳልሆነ ተገለጸ፣ ደቡብ አፍሪቃ ከ 21 አመታት ነጻነት በኋል የአብዛኞቹ ጥቁሮች ኑሮ ብዙም እንዳልተሻሻ ተገለጸ የሚሉትን ርእሶች ነው በዛሬው ዝግጅታችን የምንመለከተው።