No media source currently available
ዕሁድ፣ መስከረም 9/2008 ዓ.ም. አገልግሎት መስጠት የጀመረው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ከተማይቱን ለማዘመንና የመጓጓዣ ችግርን ለማቃለል የሚያግዝ መሆኑን አስተያየት የሰጡ ነዋሪዎች ተናግረዋል።