No media source currently available
ኢትዮጵያ ውስጥ በታሠሩት 18 ሙስሊም መሪዎች ላይ የተላለፈውን የእሥራት ፍርድ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሺን (USCIRF) አጥብቆ አውግዟል፡፡