No media source currently available
ላልተወሰነ ጊዜ ቆሞ የነበረው ወደ አረብ ሃገሮች የሚደረገው የሥራ ጉዞ በመጭው ዓመት የመጀመሪያ ወራት እንደሚከፈት የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡